የኦሮሚያ የንግድና የዘርፍ ማሕበራት ምክር ቤት ከቤላሩስ የንግድና ኢንዱስትሪ ጋር በመተባበር፡
የኢትዮ- ቤላሩስ ቢዚነስ ፎረም 2026
ለሁሉም ንግድ ድርጅቶች
ጉዳዩ ፡- ከቤላሩስ ድርጅቶች ጋር በሚካሄደው የቢዝነስ ለቢዝነስ ውይይት ላይ ተሳታፊ እንድትሆኑ
ስለመጋበዝ
የቤላሩስ የንግድና ኢንዲስትሪ ምክር ቤት (Belarus Chamber of Commerce and Industry) እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 15 ቀን 2025 በቁጥር Ref. no. 9.1–7/18 ለምክር ቤታችን በጻፈው ደብዳቤ የቤላሩስ ድርጅቶች አዲስ አበባ የቢዝነስ ውይይት ለማድረግ እንደሚፈልግና እና በቆይታቸውም ከአገራችን ባለሀብቶች ጋር ተገናኝተው አብሮ ለመስራት እንደሚፈልጉ እንዲሁም ምክር ቤቱ ፍላጎትና አቅም ያላቸውን ድርጅቶች በማቀናጀት ፎረሙን እንዲያዘጋጅ ጠይቆናል፡፡
በዚህም መሰረት ፌብራሪይ 2026 በሚካሄደው የቢዝነስ ለቢዝነስ ውይይት ላይ ድርጅታችሁ ተሳታፊ እንዲሆን በማክበር ተጋብዘዋል፡፡ ፎረሙ የሚካሄድበት ቀን እና ቦታ ለተመዘገቡ ተሳታፊዎች የምናሳውቅ ሲሆን ለመመዝገብ አስፈላጊ መረጃዎች፡-
1/ የድርጅት ፕሮፋይል ወይ ድሕረ ገፅ
2/ በድርጁቱ የተወከለ ተሳታፊ ፖስፖርት ኮፒ ወይ ፋይዳ መታወቂያ
3/ ከቤላሩስ የሚሳተፉ ድርጅቶች ዝርዝር ተያይዘዋል አቻ ለአቻ ውይይት የምትመርጣቸው ድርጅቶች
በመምረጥ መላክ፡፡
የቻምበሩ ምዝገባ አስተባበሪ አቶ አማንኤል በስልክ፣ቴልግራም እና ዋትሳፕ +251993044535 እንዲሁም በተዘጋጀው ሊንክ https://forms.gle/GR4tSrq7oSfZK3S69 መሰረት መመዝገብ ይቻላል፡፡
አዘጋጆች ፡ የኦሮሚያ ንግድና ዘርፍ ማሕበራት ከቤላሩስ ንግድና ኢንዱስትሪ ጋር በመተባበር፤፤




Users Today : 3
Users This Month : 55
Total Users : 2650